ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የአለም ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ክሪስታሊና ጂኦርጂቫን አነጋገሩ፡፡
በውይታቸውም በአለም ባንክና በኢትዮጵያ መካከል ያለው አጋርነት በሚጠናከርባቸው ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል፡፡
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ ለሚሰጠው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ዋና ስራ አስፈጻሚዋ በበኩላቸው ባንኩ ለኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች የሚሰጠውን ድጋፍ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡
Tuesday, 18 June 2019 14:30
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የአለም ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ክሪስታሊና ጂኦርጂቫን አነጋገሩ፡፡ Featured
Published in
ዜና
Latest from Office of the President
- ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የስራ ዘመናቸዉን የጨረሱትን የቤኒን አምባሳደር ቲሞቴ ኦጆ አሰናበቱ
- የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን የመከላከል ሥራችን ተጠናክሮ እንዲቀጥል
- ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በነገው ዕለት የሚከበረውን የአፍሪካ ህጻናት ቀንን በተመለከተ ያስተላለፉት መልዕክት
- ኤች አይቪ ኤድስ ወደ ወረርሽኝ ደረጃ ለመድረስ የቀረው ትንሽ መሆኑን በመገንዘብ ችግሩን ለመከላከል ፈጣንና የተቀናጀ እንቅስቃሴ ሊደረግ እንደሚገባ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ፡:
- ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አልማዝ ደረሰን በስልክ አነጋገሩ፡፡